Search

ማንችስተር ዩናይትድ ከአርሰናል - የተጠባቂው ጨዋታ የሁለቱ ቡድኖች አሰላለፍ ይፋ ሆኗል

እሑድ ነሐሴ 11, 2017 120

ቪክቶር ጊዮኬሬሽ በቋሚነት ሲጀምር ቤንጃሚን ሼሽኮ ተቀያሪ ወንበር ላይ ተቀምጧል፡፡
ማንችስተር ዩናይትድ ከአርሰናል ተጠባቂው ጨዋታ 12 ሰአት ከ30 ላይ ይጀመራል፡፡
የሁለቱም ቡድኖች አሰላለፍ ይፋ ሲሆን ቪክቶር ጊዮኬሬሽ በቋሚነት ይጀምራል፡፡
የማንችስተር ዩናይትድ አዲሱ ፈራሚ ቤንጃሚን ሼሽኮ ተቀያሪ ወንበር ላይ የሚቀመጥ ይሆናል፡፡
ብሪያን ምቤሞ እና ማቲያስ ኩንሀ ግን በቋሚነት የሚጀምሩ ተጫዋቾች ሆነዋል፡፡

አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ

ተያያዥ ዜናዎች: