በማንቸስተር ዩናይትድ እና ማንቸስተር ሲቲ መካከል በኦልድ ትራፎርድ ስታዲየም እየተካሄደ የሚገኘው የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አራተኛ ሳምንት ጨዋታ የመጀመሪያ አጋማሽ 0 ለ 0 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቅቋል።
በጨዋታው 23ኛ ደቂቃ ላይ ፊል ፎደን ብሩኖ ፈርናንዴዝ ላይ በሰራው ጥፋት በቀይ ካርድ ከሜዳ ተሰናብቷል።
በማንቸስተር ዩናይትድ እና ማንቸስተር ሲቲ መካከል በኦልድ ትራፎርድ ስታዲየም እየተካሄደ የሚገኘው የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አራተኛ ሳምንት ጨዋታ የመጀመሪያ አጋማሽ 0 ለ 0 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቅቋል።
በጨዋታው 23ኛ ደቂቃ ላይ ፊል ፎደን ብሩኖ ፈርናንዴዝ ላይ በሰራው ጥፋት በቀይ ካርድ ከሜዳ ተሰናብቷል።
አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: