Search

ማንቸስተር ዩናይትድ 0 - 0 ማንቸስተር ሲቲ - የመጀመሪያ አጋማሽ ውጤት

እሑድ መስከረም 03, 2019 115

በማንቸስተር ዩናይትድ እና ማንቸስተር ሲቲ  መካከል በኦልድ ትራፎርድ ስታዲየም እየተካሄደ የሚገኘው የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አራተኛ ሳምንት ጨዋታ የመጀመሪያ አጋማሽ 0 0 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቅቋል።

በጨዋታው 23 ደቂቃ ላይ ፊል ፎደን ብሩኖ ፈርናንዴዝ ላይ በሰራው ጥፋት በቀይ ካርድ ከሜዳ ተሰናብቷል።

አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: