Search

ቶተንሃም በአስቶን ቪላ 3 ለ 2 ተሸነፈ

ቅዳሜ መስከረም 09, 2019 40

በአምስተኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አስቶን ቪላን በሜዳው ያስተናገደው ቶተንሃም 3 2 በሆነ ውጤት ተሸንፏል።

ቶተንሃም በውድድር ዓመቱ ለሦስተኛ ጊዜ በተረታበት በዚህ ጨዋታ፣ የአስቶን ቪላን የማሸነፊያ ግቦች ዮሃን ማንዛምቢ፣ ኒኮላስ ጃክሰን እና ኤሚሊያኖ ቡንዲያ አስቆጥረዋል።

ቶተንሃምን ከሽንፈት ያልታደጉትን የውድድር ዓመቱን የመጀመሪያ ግቦች ከመረብ ያሳረፉት ኮነር ጋላገር እና ቫን ሄክ ናቸው።

ቶተንሃም ካደረጋቸው አምስት ጨዋታዎች ለሦስተኛ ጊዜ መሸነፉን ተከትሎ በሁለት ነጥብ የወራጅ ቀጠናው 18 ደረጃ ላይ ሲገኝ፤ በውድድር ዓመቱ የመጀመሪያ ድሉን ያሳካው አስቶን ቪላ ደግሞ በአራት ነጥብ  ደረጃውን ወደ 15 አሻሽሏል።

 

አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: