በወንዶች 10 ሺህ ሜትር ፍጻሜ ዛሬ በተደረገው ፍጻሜ አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ 2ኛ በመውጣት የብር ሜዳልያን ወስዷል፡፡
ከፍተኛ ሙቀት በነበረበት ውድድር ዮሚፍ ቀጀልቻ 50 ሜትር እስከሚቀር ድረስ ሲመራ ቢቆይም በፈረንሳዊው አትሌት ግራስነር ተቀድሞ 2ኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል፡፡
በአንተነህ ሲሳይ
በወንዶች 10 ሺህ ሜትር ፍጻሜ ዛሬ በተደረገው ፍጻሜ አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ 2ኛ በመውጣት የብር ሜዳልያን ወስዷል፡፡
ከፍተኛ ሙቀት በነበረበት ውድድር ዮሚፍ ቀጀልቻ 50 ሜትር እስከሚቀር ድረስ ሲመራ ቢቆይም በፈረንሳዊው አትሌት ግራስነር ተቀድሞ 2ኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል፡፡
በአንተነህ ሲሳይ