Search

የአዲሱ ህግ የመጀመሪያው የቀይ ካርድ ሰለባ በዓለም ዋንጫ

ቅዳሜ ሰኔ 13, 2018 45

በ23ኛው ዓለም ዋንጫ መጀመር አስቀድሞ "አፍን ሸፍኖ ማውራት" በቀይ ካርድ ከሜዳ  እንደሚያሰናብት የሚገልፅ አዲስ ህግ ይፋ ሆኖ ነበር።

በዓለም ዋንጫው በቱርክዬ እና በፓራጓይ መካከል በተካሄደው ጨዋታ የፓራጓዩ ሚጉዌል አልሚሮን የቱርኪዬውን መርት ሙልዱርን አፉን ሸፍኖ በተከለከለው መንገድ ማነጋገሩ፤ በቪዲዮ በታገዘ ዳኝነት (VAR) በመረጋገጡ በቀይ ካርድ ከሜዳ ተሰናብቷል።

May be an image of football, soccer and text that says 'IFA WORLD CUP 2026M GROUP WORLDCUP2026M-GROUPD D TUR 0 1 PAR 5291 47:38 47:38+6 +6 FWA LIVE-SAN SAN FR LIVE- DONS FIFAWORLDCAIP2026 FIFA VORLD CUP 2026 KJETA'

በዓለም ዋንጫ የምድብ 4 ሁለተኛ ጨዋታ ቱርኪዬን የገጠመችው ፓራጓይ 1 ለ 0 በሆነ ጠባብ ውጤት አሸንፋለች።

ማቲያስ ጋላርዛ የውድድሩን ፈጣን ግብ 64ኛው ሴኮንድ ላይ አስቆጥሮ ፓራጓይን አሸናፊ አድርጓል። ቱርኪዬ መሸነፏን ተከትሎ ከምድቡ ተሰናብታለች።