በበዓሉ ላይ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ተገኝተው የመስቀል ደመራ በዓልን በጸሎት አስጀምረዋል።
በበዓሉ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አበቤ እና የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ተገኝተዋል።
በበዓሉ ላይ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ተገኝተው የመስቀል ደመራ በዓልን በጸሎት አስጀምረዋል።
በበዓሉ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አበቤ እና የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ተገኝተዋል።