የኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ ግንኙነት ተጠናክሮ ቀጥሏል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቅዳሜ ኅዳር 13, 2018 107 የኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ ግንኙነት እየተከናወኑ ባሉ ትብብሮች መጠናከሩን ቀጥሏል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ። በዚህ ረገድም ከፕሬዝደንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር ትብብሮቻችን ስላሉበት ደረጃ ተነጋግረናል ብለዋል። #EBC #ebcdotstream #PMAbiy #france አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ለብሔራዊ ጥቅሞች መጠበቅ ወሳኝ የሆነው የጋራ ጥረት ማክሰኞ ኅዳር 16, 2018 ኢትዮጵያ በቀይ ባሕር ላይ ብትወጣ ለቀጣናው ሠላም የበለጠ ትሠራለች - የአሜሪካ የአፍሪካ ዕዝ አዛዥ ጄኔራል ማክሰኞ ኅዳር 16, 2018 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከፊንላንድ ፕሬዝደንት አሌክሳንደር ስተብ ጋር ተወያዩ ቅዳሜ ኅዳር 13, 2018 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቱርክዬ ፕሬዝደንት ጣይብ ኤርዶዋን ጋር ውጤታማ ውይይት ማድረጋቸውን አስታወቁ ቅዳሜ ኅዳር 13, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 22124