የኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ ግንኙነት ተጠናክሮ ቀጥሏል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቅዳሜ ኅዳር 13, 2018 430 የኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ ግንኙነት እየተከናወኑ ባሉ ትብብሮች መጠናከሩን ቀጥሏል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ። በዚህ ረገድም ከፕሬዝደንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር ትብብሮቻችን ስላሉበት ደረጃ ተነጋግረናል ብለዋል። #EBC #ebcdotstream #PMAbiy #france አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: በአካል ለሚደረግ የምርጫ ምዝገባ የብሔራዊ መታወቂያ (ፋይዳ) አስገዳጅ አይደለም ፡- የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ረቡዕ መጋቢት 09, 2018 አቶ ኢዮብ መሳፍንት የኢዜማ መሪ ሆነው ተመረጡ እሑድ የካቲት 29, 2018 ብሔራዊ ጥቅምን ለጠላቶች አሳልፈው የሚሰጡ ኃይሎች በፖለቲካው አውድ ውስጥ ባለድርሻ ሊሆኑ አይገባም፡- በለጠ ሞላ (ዶ/ር) እሑድ የካቲት 29, 2018 የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የፓርቲዎች ክርክር፤ የሐሳብ የበላይነትና የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ማሳያ ዓርብ የካቲት 27, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 26666