Search

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከፍልስጤም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

ማክሰኞ ኅዳር 30, 2018 100

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከፍልስጤም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቫርሰን አግቤኪያን ሻሂን ጋር ዛሬ በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል።

ሚኒስትሮቹ በውይይታቸውም፤ በቀጠናዊና አለም አቀፋዊ የሰላም እና የጸጥታ ጉዳዮች ላይ መክረዋል።