Search

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ሽኝት አደረጉ

ረቡዕ ታኅሣሥ 08, 2018 58

ለሁለት ቀናት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡት የሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ጉብኝታቸውን አጠናቅቀው ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኘተው ለሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ሽኝት አድርገዋል፡፡