የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታየ አፅቀ ሥላሴ ለ1447ኛው ዒድ አል-ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ፕሬዚዳንቱ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት የመልካም ምኞት መልዕክት፤ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ለዒድ አል-ፈጥር በዓል እንኳን በሰላም አደረሳችሁ ብለዋል።
በዓሉ የሰላም፣ የአንድነት፣ የፍቅርና የመተሳሰብ እንዲሆንም መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል።
የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታየ አፅቀ ሥላሴ ለ1447ኛው ዒድ አል-ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ፕሬዚዳንቱ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት የመልካም ምኞት መልዕክት፤ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ለዒድ አል-ፈጥር በዓል እንኳን በሰላም አደረሳችሁ ብለዋል።
በዓሉ የሰላም፣ የአንድነት፣ የፍቅርና የመተሳሰብ እንዲሆንም መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል።