የኢሬቻ ፎረም በቢሾፍቱ ከተማ በገልመ ሀርሰዴ እየተካሄደ ይገኛል፡፡
በፎረሙ ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ፣ የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ አባገዳዎች፣ ሀደ ሲንቄዎች እና ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ እንግዶች ተገኝተዋል።
በሐይማኖት ከበደ
#ebc #ebcdotstream #Ethiopia Bishoftu #Irreecha
የኢሬቻ ፎረም በቢሾፍቱ ከተማ በገልመ ሀርሰዴ እየተካሄደ ይገኛል፡፡
በፎረሙ ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ፣ የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ አባገዳዎች፣ ሀደ ሲንቄዎች እና ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ እንግዶች ተገኝተዋል።
በሐይማኖት ከበደ
#ebc #ebcdotstream #Ethiopia Bishoftu #Irreecha