አዲሱ የመንግሥት ሰራተኞች የቀን ውሎ አበል አከፋፈል ይፋ ሆነ እሑድ መስከረም 25, 2018 110 የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን አዲሱን የመንግሥት ሰራተኞች የቀን ውሎ አበል አከፋፈል ይፋ አድርጓል። በተጨማሪም ኮሚሽኑ ዩኒቨርሲቲዎችን ጨምሮ በአጠቃላይ ለመንግሥት የፌዴራል ተቋማት የሰው ሀብት እና ብቃት ሥራ አስፈፃሚዎች በአዲሱ የመንግሥት ሰራተኞች ደሞዝ እና የአበል አከፋፈል ዙሪያ መመሪያ ተሰቷል። በአከፋፈል የአፈፃፀም ሁኔታ ላይም ሰፊ ውይይት መካሄዱን ኮሚሽኑ አስታውቋል። #EBC #ebcdotstream #Ethiopia አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ኢትዮጵያን ወደ ተሟላ አረንጓዴ ኃይል የሚያሸጋግራት የተፈጥሮ ጋዝ እሑድ መስከረም 25, 2018 አቶ አሕመድ ሽዴ ከዓለም ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ ዓርብ መስከረም 23, 2018 የተፈጥሮ ጋዝ የሚጠቀሙ የነዳጅ ጫኝ መኪኖችና ከባድ ተሽከርካሪዎች ከቀረጥ ነፃ እንዲገቡ ይደረጋል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሓሙስ መስከረም 22, 2018 ባለሀብቶች ኢንቨስት የሚያደርጉት ገንዘብ ለሀገራዊ ዓላማ ብቻ እየዋለ ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሓሙስ መስከረም 22, 2018
የተፈጥሮ ጋዝ የሚጠቀሙ የነዳጅ ጫኝ መኪኖችና ከባድ ተሽከርካሪዎች ከቀረጥ ነፃ እንዲገቡ ይደረጋል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሓሙስ መስከረም 22, 2018
4 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 18143