አዲሱ የመንግሥት ሰራተኞች የቀን ውሎ አበል አከፋፈል ይፋ ሆነ እሑድ መስከረም 25, 2018 5107 የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን አዲሱን የመንግሥት ሰራተኞች የቀን ውሎ አበል አከፋፈል ይፋ አድርጓል። በተጨማሪም ኮሚሽኑ ዩኒቨርሲቲዎችን ጨምሮ በአጠቃላይ ለመንግሥት የፌዴራል ተቋማት የሰው ሀብት እና ብቃት ሥራ አስፈፃሚዎች በአዲሱ የመንግሥት ሰራተኞች ደሞዝ እና የአበል አከፋፈል ዙሪያ መመሪያ ተሰቷል። በአከፋፈል የአፈፃፀም ሁኔታ ላይም ሰፊ ውይይት መካሄዱን ኮሚሽኑ አስታውቋል። #EBC #ebcdotstream #Ethiopia አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ከአሜሪካ የፋይናንስ ተቋማት ድጋፍ አገኘ ረቡዕ ሚያዝያ 14, 2018 የአሜሪካ ኩባንያዎችን ቀልብ የሳበው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ረቡዕ ሚያዝያ 14, 2018 ከዕዳ ጫና ወደ መዋቅራዊ ሽግግር፡ የኢትዮጵያን ማክሮ-ኢኮኖሚ እያዘመነ ያለው የሪፎርም ትሩፋት ረቡዕ ሚያዝያ 14, 2018 የብልጽግና መሠረቶች ሲጸኑ፡ የሦስተኛው 100 ቀን ጉዞ ስኬት ረቡዕ ሚያዝያ 14, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 27758