አዲሱ የመንግሥት ሰራተኞች የቀን ውሎ አበል አከፋፈል ይፋ ሆነ እሑድ መስከረም 25, 2018 3940 የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን አዲሱን የመንግሥት ሰራተኞች የቀን ውሎ አበል አከፋፈል ይፋ አድርጓል። በተጨማሪም ኮሚሽኑ ዩኒቨርሲቲዎችን ጨምሮ በአጠቃላይ ለመንግሥት የፌዴራል ተቋማት የሰው ሀብት እና ብቃት ሥራ አስፈፃሚዎች በአዲሱ የመንግሥት ሰራተኞች ደሞዝ እና የአበል አከፋፈል ዙሪያ መመሪያ ተሰቷል። በአከፋፈል የአፈፃፀም ሁኔታ ላይም ሰፊ ውይይት መካሄዱን ኮሚሽኑ አስታውቋል። #EBC #ebcdotstream #Ethiopia አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ብሔራዊ ባንክ ፈቃድ በሌላቸው መተግበሪያዎች የሚደረጉ የዲጂታል ግብይቶችን አገደ ዓርብ የካቲት 20, 2018 ኢትዮጵያ - አዲሷ የአፍሪካ የኢንቨስትመንት ማዕከል ሓሙስ የካቲት 19, 2018 የ2026ቱ የብሪክስ ስትራቴጂካዊ ጉዞ እና አዲሱ የዓለም ኢኮኖሚ ማዕቀፍ ቅዳሜ የካቲት 14, 2018 በአፍሪካ የሥራ ዕድል ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የፓን አፍሪካ የኢኖቬሽን ኮሪደር መፍጠር ይገባል፡- ፕሬዚዳንት ታየ አፅቀሥላሴ ሰኞ የካቲት 09, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 26110