አዲሱ የመንግሥት ሰራተኞች የቀን ውሎ አበል አከፋፈል ይፋ ሆነ እሑድ መስከረም 25, 2018 1712 የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን አዲሱን የመንግሥት ሰራተኞች የቀን ውሎ አበል አከፋፈል ይፋ አድርጓል። በተጨማሪም ኮሚሽኑ ዩኒቨርሲቲዎችን ጨምሮ በአጠቃላይ ለመንግሥት የፌዴራል ተቋማት የሰው ሀብት እና ብቃት ሥራ አስፈፃሚዎች በአዲሱ የመንግሥት ሰራተኞች ደሞዝ እና የአበል አከፋፈል ዙሪያ መመሪያ ተሰቷል። በአከፋፈል የአፈፃፀም ሁኔታ ላይም ሰፊ ውይይት መካሄዱን ኮሚሽኑ አስታውቋል። #EBC #ebcdotstream #Ethiopia አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: አየር መንገዱን እንደ ዓይን ብሌን የመጠበቅና የመደገፉ ተግባር ተጠናክሮ ይቀጥላል- ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ማክሰኞ ታኅሣሥ 07, 2018 አየር መንገዱን እንደ ዓይን ብሌን የመጠበቅና የመደገፉ ተግባር ተጠናክሮ ይቀጥላል- ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ማክሰኞ ታኅሣሥ 07, 2018 በዚህ ዓመት የዋጋ ንረትን ወደ ነጠላ አሀዝ ለማውረድ እየተሰራ ነው - እዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ሰኞ ታኅሣሥ 06, 2018 ለኢንዱስትሪ ማንሰራራት በተሰጠው ትልቅ ትኩረት ተጨማሪ ባለሃብቶች ዘርፉን እየተቀላቀሉ ነው ሓሙስ ታኅሣሥ 02, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 23139