የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የውጤት ቆጠራ እና የማዳመር ስራ ተጠናቅቆ በሁሉም ምርጫ ክልሎች ውጤት መለጠፉን የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወይዘሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ ገልፀዋል።
የቦርዱ ሰብሳቢዋ ከምርጫ ክልሎች የተዳመሩ ውጤቶች ወደ ቦርዱ ማዕከል መጥተው የማጣራት ስራ እየተሰራ እንደሚገኝም ነው የገለፁት።
የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የውጤት ቆጠራ እና የማዳመር ስራ ተጠናቅቆ በሁሉም ምርጫ ክልሎች ውጤት መለጠፉን የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወይዘሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ ገልፀዋል።
የቦርዱ ሰብሳቢዋ ከምርጫ ክልሎች የተዳመሩ ውጤቶች ወደ ቦርዱ ማዕከል መጥተው የማጣራት ስራ እየተሰራ እንደሚገኝም ነው የገለፁት።