ቼልሲ ቶተንሀም ሆትስፐርን አሸነፈ ቅዳሜ ጥቅምት 22, 2018 590 በ10ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ቼልሲ ቶተንሀም ሆትስፐርን 1 ለ 0 በማሸነፍ ደረጃውን ወደ 4ኛ ከፍ አድርጓል፡፡ በለንደን ደርቢ በተደረገው ጨዋታ ጃኦ ፔድሮ የቼልሲን ብቸኛ ግብ አስቆጥሯል፡፡ ቶተንሀም በሜዳው ከቼልሲ ባደረጋቸው ያለፉት ሰባት ጨዋታዎች በስድስቱ የተሸነፈበትም ሆኗል፡፡ አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: የኤምሬትስ አዲሱ ንጉሥ፦ ማክስ ዶውማን እሑድ መጋቢት 06, 2018 በዋንጫ የተንቆጠቆጠው የነጩ ቤት 124 ዓመታት ጉዞ ቅዳሜ የካቲት 28, 2018 ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ዓለም አቀፍ ውድድር በአዲስ አበባ ለማዘጋጀት ዕድል አግኝታለች፡- ከንቲባ አዳነች አቤቤ ረቡዕ የካቲት 25, 2018 የ2026ቱ ዓለም ዋንጫ የፖለቲካ ማዕበል እና የማግለል ዛቻ ረቡዕ ጥር 27, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 26681