ቼልሲ ቶተንሀም ሆትስፐርን አሸነፈ ቅዳሜ ጥቅምት 22, 2018 899 በ10ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ቼልሲ ቶተንሀም ሆትስፐርን 1 ለ 0 በማሸነፍ ደረጃውን ወደ 4ኛ ከፍ አድርጓል፡፡ በለንደን ደርቢ በተደረገው ጨዋታ ጃኦ ፔድሮ የቼልሲን ብቸኛ ግብ አስቆጥሯል፡፡ ቶተንሀም በሜዳው ከቼልሲ ባደረጋቸው ያለፉት ሰባት ጨዋታዎች በስድስቱ የተሸነፈበትም ሆኗል፡፡ አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: አስተያየት ላክ
አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: