ቼልሲ ቶተንሀም ሆትስፐርን አሸነፈ ቅዳሜ ጥቅምት 22, 2018 814 በ10ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ቼልሲ ቶተንሀም ሆትስፐርን 1 ለ 0 በማሸነፍ ደረጃውን ወደ 4ኛ ከፍ አድርጓል፡፡ በለንደን ደርቢ በተደረገው ጨዋታ ጃኦ ፔድሮ የቼልሲን ብቸኛ ግብ አስቆጥሯል፡፡ ቶተንሀም በሜዳው ከቼልሲ ባደረጋቸው ያለፉት ሰባት ጨዋታዎች በስድስቱ የተሸነፈበትም ሆኗል፡፡ አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ሲዳማ ቡና የ2018 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን ሆነ ቅዳሜ ሰኔ 13, 2018 የአዲሱ ህግ የመጀመሪያው የቀይ ካርድ ሰለባ በዓለም ዋንጫ ቅዳሜ ሰኔ 13, 2018 ደቡብ አፍሪካ 1 - 1 ቼክ ሪፐብሊክ፦ የሙሉ ሰዓት ውጤት ሓሙስ ሰኔ 11, 2018 አካል ጉዳተኝነት የዓለም ዋንጫን ከመታደም ያላገደው የእግር ኳስ ወዳጅ ሓሙስ ሰኔ 11, 2018
4 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 29726