ቼልሲ ቶተንሀም ሆትስፐርን አሸነፈ ቅዳሜ ጥቅምት 22, 2018 57 በ10ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ቼልሲ ቶተንሀም ሆትስፐርን 1 ለ 0 በማሸነፍ ደረጃውን ወደ 4ኛ ከፍ አድርጓል፡፡ በለንደን ደርቢ በተደረገው ጨዋታ ጃኦ ፔድሮ የቼልሲን ብቸኛ ግብ አስቆጥሯል፡፡ ቶተንሀም በሜዳው ከቼልሲ ባደረጋቸው ያለፉት ሰባት ጨዋታዎች በስድስቱ የተሸነፈበትም ሆኗል፡፡ አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: አርሰናል ሲያሸንፍ ማንችስተር ዩናይትድ አቻ ተለያየ ቅዳሜ ጥቅምት 22, 2018 ትዕግሥት አሰፋ እና ዮሚፍ ቀጄልቻ የዓመቱ ምርጥ አትሌት ዕጩ ሆኑ ሰኞ ጥቅምት 17, 2018 ሪያል ማድሪድ ባርሴሎናን አሸነፈ እሑድ ጥቅምት 16, 2018 አርሰናል ክሪስታል ፓላስን ሲያሸንፍ ማንችስተር ሲቲ ተሸነፈ እሑድ ጥቅምት 16, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 20817