ቼልሲ ቶተንሀም ሆትስፐርን አሸነፈ ቅዳሜ ጥቅምት 22, 2018 745 በ10ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ቼልሲ ቶተንሀም ሆትስፐርን 1 ለ 0 በማሸነፍ ደረጃውን ወደ 4ኛ ከፍ አድርጓል፡፡ በለንደን ደርቢ በተደረገው ጨዋታ ጃኦ ፔድሮ የቼልሲን ብቸኛ ግብ አስቆጥሯል፡፡ ቶተንሀም በሜዳው ከቼልሲ ባደረጋቸው ያለፉት ሰባት ጨዋታዎች በስድስቱ የተሸነፈበትም ሆኗል፡፡ አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: የአዲስ አበባ ስታዲየምን በ6 ሳምንት ውስጥ ለዓለም አቀፍ ውድድር ማድረስ ተዓምር ነው፦ የዓለም አትሌቲክስ የውድድር ዳይሬክተር ፒርስ ኦካላጋን ዓርብ ሚያዝያ 09, 2018 ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ ስፖርት ጋዜጠኞች ማህበር ጉባኤን ለማስተናገድ በሙሉ ድምፅ ተመረጠች ሰኞ ሚያዝያ 05, 2018 ፈተናን ወደ ዕድል፣ በፅናትና በትጋት መሻገር ፡- የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተምሳሌታዊ አመራር ረቡዕ መጋቢት 23, 2018 ሴቶች በጥበብ ይኖራሉ፤ በራስ መተማመን ይሠራሉ፤ በራስ መተማመን ይሮጣሉ፤ ይችላሉም፦ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እሑድ መጋቢት 13, 2018
የአዲስ አበባ ስታዲየምን በ6 ሳምንት ውስጥ ለዓለም አቀፍ ውድድር ማድረስ ተዓምር ነው፦ የዓለም አትሌቲክስ የውድድር ዳይሬክተር ፒርስ ኦካላጋን ዓርብ ሚያዝያ 09, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 28183